ድል ለዋልያዎቹ !
የ2021 አፍሪካ ዋንጫ ዛሬ በይፋ ይጀመራል። ሀገራችን ኢትዮጵያም የምድቡ የመጀመርያ ጨዋታዋን ምሽት 4፡00 ላይ ከኬፕ ቨርድ ጋር ታደርጋለች።
ከኢትዮጵያ እና ኬፕ ቨርድ ጨዋታ ቀደም ብሎ በምድባችን የሚገኙት አስተናጋጇ ካሜሩን እና ቡርኪና ፋሶ የመክፈቻ ጨዋታቸውን ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ እንደሚያከናውኑ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።
ድል ለዋልያዎቹ !