ድል ለዋልያዎቹ !

የ2021 አፍሪካ ዋንጫ ዛሬ በይፋ ይጀመራል። ሀገራችን ኢትዮጵያም የምድቡ የመጀመርያ ጨዋታዋን ምሽት 4፡00 ላይ ከኬፕ ቨርድ ጋር ታደርጋለች።

ከኢትዮጵያ እና ኬፕ ቨርድ ጨዋታ ቀደም ብሎ በምድባችን የሚገኙት አስተናጋጇ ካሜሩን እና ቡርኪና ፋሶ የመክፈቻ ጨዋታቸውን ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ እንደሚያከናውኑ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የተገኘ መረጃ ይጠቁማል።

ድል ለዋልያዎቹ !

Only people mentioned by Ferew in this post can reply

No replys yet!

It seems that this publication does not yet have any comments. In order to respond to this publication from Ferew Abebe, click on at the bottom under it