በነገው ዕለት በድሬዳዋ ለሚቀጥለው ቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በሁሉም ዘርፍ ዝግጅት መጠናቀቁን የድሬዳዋ አስተዳደርና የድሬዳዋ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ

ለቤቲንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ የመጡ የእግር ኳስ ቤተሰቦች በሙሉ ፍቅር ወደሆነችው ከተማችን ድሬዳዋ እንኳን በሰላም መጣችሁ ብለዋል ፡፡

የድሬዳዋ አስተዳርን በመወከል ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ የለውጡ አመራር በሁሉም ዘርፍ ድሬዳዋን ወደ ቀድሞ ከፍታዋ ለመመለስ በተያዘው አቅጣጫ በልዩ ትኩረት የውድድሩን በመመራቱ ዝግጀቱ መጠናቀቁን አሳውቀዋል ፡፡

ቤተኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በድሬዳዋ መከናወኑ ዘርፈብዙ የሆኑ (ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና የድሬዳዋን መልካም ገጽታ )ከመገንባት ረገድ ከፍተኛ ሚና እንዳለው የገለጹት ኃላፊው የስፖርት ቤተሰቡ በድሬዳዋ በሚኖረው ቆይታ የድሬዳዋን የአብሮነት ፣ መደጋገፍና የፍቅር መናሀርያ መሆኗን ትዝታ ፈጥሮበት በሰላም እንዲመለስ የተለያዩ ሁነቶች በመሀል በመሀል ተዘጋጅተዋል ብለዋል ፡፡

ጸጥታን በሚመለከት ድሬዳዋ በቀርቡ ባሳለፍነው በዓል ዓለምን ማስደመም የቻለችበትን አጋጣሚ ተሞክሮ በማጠናከር ለስድስት ሳምንት የሚቆየው ውድድር ያለ ኮሽታ አእንዲጠናቀቅ ሁሉም የጸጥታ አካሎቻችን ዝግጅትተጠናቋል ሲሉ አቶ ህዝቅያስ የጸጥታ አካሉን ዝግጅት አረጋግጠዋል ፡፡

በመጨረሻም የበትኪንግ አመራሮችና ባለሙያዎች ፣ የየቡድኑ አመራሮችና ተጫዋቾች፣የሚዲያ አካላትና እንግዶች በድሬዳዋ የሚኖራቸው ቆይታ ያማረና የስኬት እንዲሆን ተመኝተዋል ፡፡

የወጣቶችን ስፖር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፍራውል ቡልቻ በስፖረቱ ዘርፍ የተደረጉ ዝግግቶች

Only people mentioned by Ferew in this post can reply

No replys yet!

It seems that this publication does not yet have any comments. In order to respond to this publication from Ferew Abebe, click on at the bottom under it