የኢፌደሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ አመት የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ በመካሄድ ላይ ነው።

በአስቸኳይ ስብሰባው 5 አጀንዳዎች ቀርበው ውይይት እየተደረገባቸው ሲሆን ቀዳሚ የሆነው የሃገር ህልውና እና ሉአላዊነት ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመከላከል የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማንሳት የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ በ63 ተቃውሞ በ21 ድምፅ ታአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ፀድቋል፡፡(ዜና ፓርላማ)

Only people mentioned by Ferew in this post can reply

No replys yet!

It seems that this publication does not yet have any comments. In order to respond to this publication from Ferew Abebe, click on at the bottom under it