የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና የዓለም የምግብ ድርጅት የሥራ ሃላፊዎች ቦረና ዞንን እየጎበኙ ነው

የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰና የዓለም የምግብ ድርጅት የሥራ ሃላፊዎች ቦረና ዞንን እየጎበኙ ነው።
ልዑካን ቡድኑ በጉብኝታቸው ድርቁ ያስከተለውን ጉዳት እንደሚመለከቱ ይጠበቃል።

በቦረና ዞን ለተከታታይ ወቅቶች ዝናብ ባለመጣሉ የተከሰተው ድርቅ ቁጥሩ ከፍ ያለ የዞኑ ነዋሪን ለምግብ እህል እጥረት የዳረገ ሲሆን፥ በከብት ሀብት ላይ የከፋ ጉዳት አድርሷል።(ኤፍ ቢ ሲ)

Only people mentioned by go_61f3d7b43b65c in this post can reply

No replys yet!

It seems that this publication does not yet have any comments. In order to respond to this publication from dibora tadesse, click on at the bottom under it