የዓድዋ በአልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

የካቲት 23 ቀን 2014 ዓ.ም የሚከበረውን የዓድዋ በአዓል ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል፡፡

በዕለቱ ከማለዳው 12፡00 ሰአት 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።(ኤፍ ቢ ሲ)

Only people mentioned by go_61f3d7b43b65c in this post can reply

No replys yet!

It seems that this publication does not yet have any comments. In order to respond to this publication from dibora tadesse, click on at the bottom under it