President Joseph R. Biden, Jr. spoke today with Prime Minister Abiy Ahmed of Ethiopia to discuss the ongoing conflict in Ethiopia and opportunities to advance peace and reconciliation. President Biden commended Prime Minister Abiy on the recent release of several political prisoners, and the two leaders discussed ways to accelerate dialogue toward a negotiated ceasefire, the urgency of improving humanitarian access across Ethiopia, and the need to address the human rights concerns of all affected Ethiopians, including concerns about detentions of Ethiopians under the state of emergency.

እስክንድር ነጋና ሌሎችም እስረኞች ዛሬ ተፈተዋል። #Ethiopia #EskinderNega

የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የፌደራል መንጃ ፈቃድ እድሳት አገልግሎት መስጠት ጀመረ

በአዲሱ የተቋማት አደረጃጀት መሰረት ቀደም ሲል በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ሲሰራ የነበረው የፌደራል መንጃ ፈቃድ እድሳት ከጥቅምት 5/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ቢሮ በውክልና ከትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር መሰጠቱ ይታወሳል፡፡

በዚህም መሰረት ከህዳር 23/2014 ዓ.ም ጀምሮ የፌደራል መንጃ ፈቃድ እድሳት ከዚህ ቀደም አገልግሎቱ ይሰጥበት በነበረበት በቃሊቲ የአሽከርካሪዎች የማሰልጠኛ ማዕከል ውስጥ አገልግሎቱን መስጠት የጀመረ በመሆኑ ተገልጋዮች አገልግሎቱን ማግኘት እንደሚችሉ ቢሮው አሳውቋል፡፡ #Ethiopia #MejaFikad #AddisAbaba

Nothing found!

Sorry, but we could not find anything in our database for your search query {{search_query}}. Please try again by typing other keywords.